Wednesday, June 12, 2013

History

Weldiya (also spelled Woldia or Woldiya) is a hillside market town, capital of the Semien Wollo Zone, and woreda in northern Ethiopia. Located north of Dessie and southeast of Lalibela in the Amhara Region, this town has a latitude and longitude of 11°50′N 39°36′E and an elevation of 2112 meters above sea level.

A notable landmark is the church Weldiya Gebri'el. Travertine for use in building has been worked on a minor scale nearby.[1]

History

When the missionary Johann Ludwig Krapf passed through Weldiya in April 1842, it was the headquarters of Dejazmach Faris Aligas and his brother Birru. They were absent at the time of Krapf's visit, raiding the territories of Imam Liban of the Were Himano.[2]

As early as 1890, Weldiya was the administrative center of Yejju Province. Its Tuesday market was well known for its mules.[1] Weldiya was attacked in 1948 by the Yejju Oromo as part of the "Woyane Rebellion." Revolting after their appeals over their loss of land, they seized the prison in Weldiya and freed the prisoners. Despite this success, the revolt was eventually put down.[3] On 16-17 November 1988 Weldiya was subjected to an aerial attack by the Derg, but no deaths were reported.[4]
   ............ encyclopedia 

Tuesday, June 11, 2013

ወልዲያ

ወልዲያ የሚለዉ ቃል የኦሮምኛ ሲሆን ትርጉሙ መሰባሰቢያ መገናኛ እንደ ማለት ነዉ
ከተማዋ የተቆረቆረችዉ በ 17 ኛዉ መቶ ክፍለ ዘመን አካባቢ ነዉ
ከተማዋ የዕድሜ ባለፀጋ ብትሆንም የዕድገት ደረጃዋ ግን እንደ ካሮት ነዉ
ስለከተማዋ አጀማመር እና አጠቃላይ ታሪክ በሚቀጥለዉ በሰፊዉ ይጠብቁን
አሁን ላይ ከተማዋ አንዳንድ ለዉጦችን አያሳየች ትገኛለች ለምሳሌ አንዳንድ ፎቆች የከተማ ትራንስፖርት ዩኒቨርሲቲና ኮሌጆች ይታያሉ

አለመታደል ሆኖ ከተማዋ ወላጅ አልባ ከሆነች በጣም ቆየች
በመሰረተ ልማት በኩል እሚመስሉ ነገሮች ቢኖሩም
መንገዱ ባጃጅ ማሳለፊያ ብቻ ሁኗል ከመጥበቡ የተነሳ
ሙስናዉ ተጧጥፏል
የመንገድ መብራት በታሪከ የማይበራባት ከተማ ብትኖር ወልዲያ ነች
በአሁኑ ሰአት ወጣቱ የጊዜ ማሳለፊያ ስለሌለዉ በመጠጥ በጫት በሲጋራ
በሺሻ ሱስ ዉጥ ገብተዉ ተስፋ ቆርጠው ተቀምጠዋል
ሌላውና የሚገርመው ነገር ከተማዋ ዉስጥ የጭፈራ ቤቶች በጣም ተበራክተዋል
ሃይ ባይ አተው የሴሰኛ መጠራቀሚያ ሆናለች ከተማዋ

በተጨማሪም ከተማዋ ዉስጥ በተከፈተው ዩኒቨርሲቲ ና ኮሌጅ ተማሪወች ወደ ሴተኛ አዳሪነት ተቀይረዋል
ይህ ነገር በጊዜ መላ ካልተበጀለት ወደፊት አስከፊ ደረጃ ላይ መድረሱ አይቀርም
በሚቀጥለዉ ይጠብቁን ትዝብታችን ይቀጥላል