ሁለት አሜሪካዊያን መርከበኞች በናይጄሪያ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ ወንበዴዎች ታገቱ።
ወንበዴዎቹ በመርከቧ ላይ በሰነዘሩት ጥቃት ቀድመው ንብረትነቷ የአሜሪካ የሆነችውን መርከብና 11 ተጨማሪ መርከበኞችንም አግተው የነበረ ቢሆንም ፤ ወዲያውኑ መልቀቃቸው ተሰምቷል።
ወንበዴዎቹ አግተዋቸዋል የተባሉትን ሁለት መርከበኞችን ግን ወደ ናይጄሪያ የባህር ዳርቻዎች ወስደዋቸዋል።
መረጃው የደረሰው የናይጄሪያ የባህር ሃይልም ታጋቾችን ለማዳን ሃይሉን ወደ ስፍራው እንዲሰማራ ነው ትእዛዝ ያስተላለፈው።
ምንጭ: አሶሽየትድ ፕሬስ
https://freedom4ethiopian.wordpress.com/2013/10/26/324-8/
No comments:
Post a Comment